10/03/2026
የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የፓሊሲ አማራጮች እና የመፍትሄ ሃሶቦች!!
የተፎካካሪ ፓርቲዎች ለምርጫ ያደረጉትን ክርክር ዛሬ ምሽት
2፡00 ሰዓት በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ይጠብቁ!!
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር
Youth is power
10/03/2026
የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የፓሊሲ አማራጮች እና የመፍትሄ ሃሶቦች!!
የተፎካካሪ ፓርቲዎች ለምርጫ ያደረጉትን ክርክር ዛሬ ምሽት
2፡00 ሰዓት በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ይጠብቁ!!
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር
06/03/2026
ለመምረጥ ተዘጋጅቻለሁ ! ነገ ቅዳሜ የካቲት 28 / 2018 ዓ.ም የምርጫ ካርዴን እወስዳለሁ !
#ምርጫ 2018 ዓ.ም
22/02/2026
!!
130ኛ ዓመት መታሰቢያ እንደ ስሟ አበባ በሆነችው አዲስ አበባ
#የአድዋ-ድል_መታሰቢያ
21/02/2026
ብልጽግና ፓርቲ ለ7ኛው አገራዊ ምርጫ (2018 ዓ.ም / 2026) የመረጠው አዲስ ምልክት የስንዴ ነዶ ነው።
የዚህ ምልክት ዋና ዋና ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡
1. ምርታማነት እና ራስን መቻል (Productivity and Self-Sufficiency)
ስንዴ የኢትዮጵያ አዲሱ የኢኮኖሚ ድል ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል። ምልክቱ አገሪቱ ከልመና እና ከእርዳታ ወጥታ በምግብ ራስን ለመቻል የምታደርገውን ጥረትና የተገኘውን ውጤት ይወክላል።
2. በረከት እና ብልጽግና (Blessing and Prosperity)
በኢትዮጵያ ባህል ስንዴ የጥጋብ፣ የበረከት እና የሀብት ምልክት ነው። "ብልጽግና" የሚለውን የፓርቲውን ስም በተግባር ለመግለጽ የተመረጠ ምልክት ነው።
3. መደመር እና አንድነት (Synergy and Unity)
አንድ የነዶ ስንዴ ብዙ ነጠላ ዘንጎች በአንድ ላይ ተለጥጠውና ታስረው የሚፈጠሩት ነው። ይህም መደመርን ወይም የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች በአንድነት ቆመው ጠንካራ አገር እንደሚገነቡ ያሳያል።
4. የተስፋ ፍሬ (Fruit of Hope)
የቀድሞው ምልክት (አምፖል) ብርሃንና ተስፋን ሲያሳይ፣ አዲሱ ምልክት (ስንዴ) ደግሞ ያ ተስፋ ወደ ፍሬ ተለውጦ ለሕዝቡ የሚበላ ምርት መሆኑን ያመለክታል።
20/02/2026
20/02/2026
''ኢትዮጲያ ወደ ተምሳሌት ሀገር !!!''
20/02/2026
10/02/2026
#የ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ምልክት “የስንዴ ነዶ” ነው። የስንዴ ነዶ የመደመር፣ የአንድነት፣ ትብብርና የሉአላዊነት መገለጫ ነው።
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!