Chala D Asefa

Chala D Asefa

Share

Youth is power

10/03/2026

የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የፓሊሲ አማራጮች እና የመፍትሄ ሃሶቦች!!

የተፎካካሪ ፓርቲዎች ለምርጫ ያደረጉትን ክርክር ዛሬ ምሽት
2፡00 ሰዓት በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ይጠብቁ!!

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር

06/03/2026

ለመምረጥ ተዘጋጅቻለሁ ! ነገ ቅዳሜ የካቲት 28 / 2018 ዓ.ም የምርጫ ካርዴን እወስዳለሁ !

#ምርጫ 2018 ዓ.ም

22/02/2026

!!

130ኛ ዓመት መታሰቢያ እንደ ስሟ አበባ በሆነችው አዲስ አበባ



#የአድዋ-ድል_መታሰቢያ

21/02/2026

ብልጽግና ፓርቲ ለ7ኛው አገራዊ ምርጫ (2018 ዓ.ም / 2026) የመረጠው አዲስ ምልክት የስንዴ ነዶ ነው።
የዚህ ምልክት ዋና ዋና ትርጉሞች የሚከተሉት ናቸው፡

1. ምርታማነት እና ራስን መቻል (Productivity and Self-Sufficiency)
ስንዴ የኢትዮጵያ አዲሱ የኢኮኖሚ ድል ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል። ምልክቱ አገሪቱ ከልመና እና ከእርዳታ ወጥታ በምግብ ራስን ለመቻል የምታደርገውን ጥረትና የተገኘውን ውጤት ይወክላል።

2. በረከት እና ብልጽግና (Blessing and Prosperity)
በኢትዮጵያ ባህል ስንዴ የጥጋብ፣ የበረከት እና የሀብት ምልክት ነው። "ብልጽግና" የሚለውን የፓርቲውን ስም በተግባር ለመግለጽ የተመረጠ ምልክት ነው።

3. መደመር እና አንድነት (Synergy and Unity)
አንድ የነዶ ስንዴ ብዙ ነጠላ ዘንጎች በአንድ ላይ ተለጥጠውና ታስረው የሚፈጠሩት ነው። ይህም መደመርን ወይም የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች በአንድነት ቆመው ጠንካራ አገር እንደሚገነቡ ያሳያል።

4. የተስፋ ፍሬ (Fruit of Hope)
የቀድሞው ምልክት (አምፖል) ብርሃንና ተስፋን ሲያሳይ፣ አዲሱ ምልክት (ስንዴ) ደግሞ ያ ተስፋ ወደ ፍሬ ተለውጦ ለሕዝቡ የሚበላ ምርት መሆኑን ያመለክታል።

Photos from ስንዴን ብቻ ይምረጡ's post 20/02/2026
20/02/2026

''ኢትዮጲያ ወደ ተምሳሌት ሀገር !!!''

20/02/2026
10/02/2026

#የ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ምልክት “የስንዴ ነዶ” ነው። የስንዴ ነዶ የመደመር፣ የአንድነት፣ ትብብርና የሉአላዊነት መገለጫ ነው።

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!

Want your business to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Website

Address

Lemi Kura Subcity
Addis Ababa
1000