Addis ketema sub city land development

Addis ketema sub city land development

Share

Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Addis ketema sub city land development, Government Organization, near by Ras hailu sport center, Addis Ababa.

Photos from Addis Ababa City Land Development And Administration Bureau's post 04/02/2026
04/02/2026
Photos from Addis Ketema Communication-አዲስ ከተማ's post 04/02/2026
29/01/2026

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለእርሶ የቀረበው 8 ኛው ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድ ሽያጭ ሊጠናቀቅ በጣት የሚቆጠር ቀን ቀርቶታል።

ጥር 21/2018 /መልአ/
*****

በስምንት ክፍለ ከተሞች 138 ፕሎቶች የተሰናዱበት 8 ኛው ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድ ሽያጩ ከታህሳስ 25/2018 ጀምሮ በኦንላይን እየተካሄደ ይገኛል።

የሰነድ ሽያጩ ጥር 26/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ድረስ ብቻ በመሆኑ የቀሩት ቀናት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው።

ስለሆነም በዚህ ግልጽና ነፃ በሆነው የመሬት ሊዝ ጨረታ መሳተፍ ካሰቡ ለጨረታ የተሰናዱ ቦታዎችን በየ ክፍለ ከተማው ጠዋት 3:00 ሰዓት ከሰዓት 8:00 ሰዓት በአካል ተገኝተው ማየትና መወዳደር ይችላሉ።

ይህን ስንሎ በተለያዩ ማህበራዊ ገፆች በዚህ ዙር ለጨረታ ያልቀረቡና ህጋዊነት የሌላቸው ቦታዎችን ለጨረታ እንደቀረበ ተደርጎ ሲዘዋወር ተመልክተናል።
ስለሆነም በክፍለ ከተማው ከተመደቡ ባለሙያዎች ውጭ በምንም መልኩ ለጨረታ የቀረቡ ቦታዎች ምልከታ( ጉብኝት) እንደማይደረግ አውቀው ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ቢሮው ያሳስባል።

ለበለጠ መረጃ ትስስር ገፆቻችንን Like, Follow, subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።

👇👇👇👇👇👇
Website: - https://www.aalb.gov.et

https://linktr.ee/addisabababacityland

17/01/2026

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ 8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታን በደንብ ቁጥር 162/2016 አንቀፅ 20 በተደነገገው መሰረት የሰነድ ሽያጩን ከጥር 13/2018 ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት አራዝሟል፡፡

በተጨማሪም ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በወጣው አዲስ ልሣን ጋዜጣ ላይ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የጨረታ ቁጥር አ/ቃ/ክ/ከ/27/18 የቦታ ኮድ LDR-AKI-MIX-00014927 የቦታ ስፋት 992 ካሜ ተብሎ የተጠቀሰው 233 ካ.ሜ በሚል የተስተካከለ ሲሆን በንፋስ ስልክ ላፍቶ፣ለሚኩራ፣ልደታ እና ኮልፌ ቀራኒዬ ክ/ከተማ በድምሩ 82 ቦታዎችም ከጨረታ ተሰርዘዋል፡፡

በተሰረዙ ቦታዎች ላይ ለመጫረት ቀደም ብላችሁ የጨረታ ሰነድ የገዛችሁ ተጫራቾች ለዚሁ ቦታ ሰነድ በገዛችሁት 2300 ብር በተቀሩት ቦታዎች ላይ መወዳደር የምትችሉ ስለመሆኑም የጨረታ ኮሚቴው ገልጿል።

Want your business to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Website

Address

Near By Ras Hailu Sport Center
Addis Ababa
251

Opening Hours

Monday 02:29 - 17:30
Tuesday 02:30 - 17:30
Wednesday 02:30 - 17:30
Thursday 02:30 - 17:30
Friday 02:30 - 17:30