ሰላም-ለኪ

ሰላም-ለኪ

Share

ስለ ፍቅር

20/01/2026

ጥምቀት

ሰላም-ለኪ

11/01/2026

ሰለም ለኪ

17/08/2025

🙏🙏🙏

02/07/2025

😂

10/05/2025

#ማርያም ስትጠራ ለምን ያማችኋል?

22/04/2025

ወደ ጵጵስና እየመጡ ነው? አቡነ ጳውሎስን መሰሉ እኮ

07/12/2024

😂😂😂

15/11/2024

😂😂😂ወይ ጴንጤ
ልጅ መውለድ ያልቻሉ ጥንዶች የእግዚአብሔርን በረከት ለማግኘት በወንጌል አምልኮ አገልግሎት መካከል ግንኙነት ፈፅመዋል።

Photos from ሰላም-ለኪ's post 15/11/2024

የነዮናታን ጠሎት😂😂😂

15/11/2024

እንኳን አደረሳችሁ

11/11/2024

የሆቴል ባለሙያዎችን አለባበስ እና የመዋቢያ ጌጣጌጥ አጠቃቀም ሥርዓት የሚወስን ደንብ ወጣ፡፡

I ይህ ደንብ ቁጥር 178/2017 ሆኖ የወጣ ሲሆን በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ ባለሙያዎች ወጥ የሆነ የአለባበስ፤የጌጣጌጥ እና የመዋቢያ አጠቃቀም ሥርዓት በመዘርጋት የሀገር ባህልና እሴት እንዲጠበቅ ለማድረግ የወጣ ደንብ ነው፡፡

ከደንቡ የአለባበስ ስርአት ውስጥ ለአብነት ደረት ክፍልን ያልሸፈነ ወይም ከአንገት በታች ያለውን የሰውነት ክፍል የሚሸፍን ሸሚዝ ያለበሰ፤ የሴቶች ጉርድ ቀሚስ ቁመቱና ቅዱ ከጉልበት በላይ ከሆነ፤ ከጋብቻ ቀለበት ውጪ ጌጣጌጦችን በሚታዩ የሰውነት ክፍሎች ላይ ከተደረገ እንደሚያስቀጣ ያስቀምጣል፡፡

ደንብ ቁጥር 178/2017 በዘርፉ ተሰማርተው የሚሰሩ ሙያተኞች ሊደርስባቸው ከሚችለው አካላዊ፤ሥነ-ልቦናዊ ጫና እና አላስፈላጊ ጥቃቶችን ለመከላከል ብሎም በከተማው የሚሰጠው የሆቴል አገልግሎት ዓለም አቀፍ መስፈርትን የሚያሟላ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡

ይህ ደንብ በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የተሰማራ ባለሙያ በደንቡ በተደነገገው መሰረት አክብሮ እየሰራ ስለመሆኑ ወቅቱን የጠበቀ ክትትል የሚደረግ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን እና የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ጋር በቅንጅት በመስራት ደንቡ ተፈጻሚ እንዲሆን ይደረጋል ሲል የአዲስ አበባ ከተማ ፍትህ ቢሮ ተመልክተናል።

31/10/2024

ሳይማሩ የሚያስተምሩ የጴንጤ ደፋሮች

ልጅቷ:- "ኢየሱስ ያድናል" አለቻቸው
አባ:- "አዎ ያድናል አንቺ ግን አትድኝም"

ግራና ቀኙን መለየት የማይችል ፣ የሚሠራውን የማያውቅ፣ ሳያምን ለማሳመን የሚባክምን፣ ሳይማር የሚያስተምር ፣ከባሕልም ከሃይማኖትም የተፋታና አትሕቶ ርእስ የሌለው፣ ግብዝነትና ድፍረትን እንደ ጥበብ የሚቆጥር፣ ልቅነትና ሊቅነት የተምታታበት፣ ሳያፈራ የደረቀ ትውልድ እኮ ነው የገጠመን። በጣም የሚከፋው ደግሞ በፈቃዱ "የደነቆረ " ስለኾነ ለመማር በሩን የዘጋ ነው።

ለማንኛውም አባቶቻችን ለማስተማር ከማሰባችሁ በፊት ተማሩ

Want your business to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Website

Address

Aa
Addis Ababa
33756