14/04/2023
"ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በለሚ ኩራ ክፍለከተማ የተጀመሩ የሌማት ትሩፋቶችን ጎብኝተዋል።
በሌማት ትሩፋት የኑሮ ጫናን ለማቅለል የጀመርናቸው የዶሮ እርባታ ሼዶች እና የወተት ላም “የለሚ ክላስተር” 15,000 ዶሮዎችን ለገበያ በማቅረብ የበዓል ገበያን በማረጋጋት ረገድ ጉልህ ሚና እያበረከተ ነው።"
ከሰራን እንለወጣለን፣ ተግተን እንስራ !
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
