የአዲስ አባባ ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን መመሪያ 2/2010 በማሻሻል የህንጻ መመሪያ ስታንዳርድ 3/2015 በሚል ተቀየረ፡፡ይሕንንም መመሪያ በባለስልጣኑ ድረ ገፅ ወይም በወረዳቹ ቢሚገኘው የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ማግኘት ትችላላቹ፡፡
Kolfe KEraniyo WOreda 03 Building & permit office
በከተማችን በመካሔድ ያለው ግንባታ ሥርዓት ባለው እና ደረጃዉን በጠበቀ መንገድ እንዲመራ በማድረግ የሕዝብን ጤንነትና ደህንነት እናረጋግጣለን !!
የተቋሙ ተልዕኮ /Mission/
አገልግሎት ውጠየታማ ማድረግ የሚያስችሉ አዳዲስ አሰራሮችንና አደረጃጀቶችን በመዘርጋት የሰው ሃብት ልማት፣ ስምሪትና አስተዳደር አገልግሎቶችን በመስጠት የአስፈጻሚ አካላትን የመፈጸም እና የማስፈጸም አቅም ለማሳደግ የሚያስችሉ የክትትልና ድጋፍ አገልግሎቶችን በመስጠት የህብረተሰቡን እርካታ ማሳደግ ነው፡፡
የተቋሙ ራዕይ/Vision/
በ2017ዓ.ም የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ፈቃድና ቁጥጥርን በቴክኖሎጂ በማዘመን በአዲስ አበባ ከተማ ፕላኑን የጠበቀ ግንባታና ተወዳዳሪ የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ መፍጠር፡፡
08/12/2022
የፕሮጀክት ግምት ማስገምገሚያና ማፅደቂያ ክፍያ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Contact the business
Website
Address
Opening Hours
| Monday | 02:30 - 11:30 |
| Tuesday | 02:30 - 11:30 |
| Friday | 02:30 - 11:30 |
