03/06/2026
የድል ጉዞ እንደቀጠለ ነው !!
ዛሬ በነበረው ተጠባቂ ጨዋታ ክለባችን ቅዱስ ቂርቆስ እግር ኳስ ክለብ አስደናቂ ብቃቱን በማሳየት የኛ ፍቅር አንድነትን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በጨዋታው ኮከብ ተጨዋች ብሩክ ሃይሌ (ኪለ) ተመርጧል ። ይህ ድል የሁላችንም ነው—የተጫዋቾቻችን ብርታት፣ የአሰልጣኞቻችን ጥረት እና የእናንተ የደጋፊዎቻችን ውጤት ነው !
ኩራት ለቂርቆስ!"

26/05/2026