11/03/2026
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚሁ መሠረት፦
1. ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
2. ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
3. አቶ ኤርዚቅ ኢሳ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል
27/02/2026
በአቃ/ቃ/ክ/ከተማ ወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ከቃሊቲ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት የአንድ መዓከል ስምሪት መስጠት ተችሏል።
ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም !
25/02/2026
አልቆ መፈፀም ከህዝብ የተሰጠን አደራ ነው!
ውጤትን ማስጠበቅ እና ማስቀጠል ጀግንነት ነው! የወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ዕቅድ አፈፃፀም ምዘና ከ12ቱ ወረዳ ተወዳድሮ 1ኛ ደረጃ መውጣት ችሏል።
22/02/2026
የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል
65th anniversary of the establishment of the Defense Force Special Operations Command
19/02/2026
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የአንድ መዓከል ስምሪት በቅንጅት ለሰላም ሰራዊት አምባሳደሮች ተሰጠ።
ሰላም የጋራ ሀብት ነው፣ በጋራ ይለማል፣ በጋራ ይጠበቃል!
09/02/2026
የተቀናጀ የሰላም ሰራዊት የአንድ ማዕከል ስምሪት ተሰጠ።
የካቲት 2/2018 ዓ.ም
የወረዳ 7 ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የተቀናጀ የአንድ ማዕከል የሰላም ሰራዊት ስምሪት ተሰጥቷል።
በስምሪቱ የወረዳ 7 የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አያንቱ ሰጉ፣ የወረዳ 7 ም/ስራ አስፈጻሚ እና የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዝምይበሉ ወልዴ፣ የወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ታደለ በየነ፣ ሌሎች የወረዳ እና የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የወረዳ 7 የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አያንቱ ሰጉ ለሰላም ሰራዊቱ እና ለፀጥታ አካላት ባስተላለፉት መልዕክት ስምሪቱን ለየት የሚያደርገዉ ወረዳው በራሱ አቅም ያስገነባውን ግዙፍ ፕሮጀክት በማስመልከት በዝግጅት ላይ በምንገኝበት ወቅት መሆኑን በማንሳት ባለፉት የአደባባይ በዓላት ያገኘነውን የጸጥታ ስራ ልምድ በመጠቀም ለምርቃቱ የሚመጡ እንግዶችን በሰላም ተቀብሎ ለመሸኘት አከባቢያችንን በንቃት በተቀናጀ መልኩ መጠበቅ ይገባል ብለዋል።
የወረዳው ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ ታደለ በየነ በበኩላቸው የሰላም ሰራዊት ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እና መረጃ በመለዋወጥ የተቀናጀ የጸጥታ ስራ ሊሰራ እንደሚገባ በማስገንዘብ ስምሪት ሰጥተዋል።
ለተጨማሪ መረጃዎችና ዜናዎች ገጾቻችንን ቤተሰብ ይሁኑ።
👇👇👇👇👇👇👇 👇??👇👇👇👇👇
https://linktr.ee/Akkworeda7communication_office
04/02/2026
ዛሬ በቀን 27/05/2018 ዓ.ም
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የአንድ መዓከል ስምሪት በቅንጅት ለሰላም ሰራዊት አምባሳደሮች ተሰጠ።
ሰላም የጋራ ሀብት ነው፣ በጋራ ይለማል፣ በጋራ ይጠበቃል!
27/01/2026
#አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 7 ፅዱ፣ አረንጓዴ እና ውብ፤ ለነዋሪዎቿ ምቹ እና ዘመናዊ ከተማ ለማድረግ የተከናወኑ አበረታች ውጤቶችን ማየት ተችሏል።
29/12/2025
በአዲስ አበባ_ ፖሊስ ታሪክ -አዲስ ምዕራፍ_የተበሰረበት ዕለት!!