01/12/2025
ዛሬ ህዳር22/03/2018ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል። የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የመስረተ ልመት ቡድን መሪ በሆነው አቶ አብድል ቃድር ሸሪፍ ቀርቧል፡፡
በእለቱም የሰዎችን ባህሪ መረዳት በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው ፤
በሰለጠነው መሰረት ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል፡፡
24/11/2025
ዛሬ ህዳር15/03/2018ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል። የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የንበረት አስተዳደር ቡድን ባለሙያ በሆነው ወ/ሮ አለፈች ጸዳለ ቀርቧል፡፡
በእለቱም ስኬት እና የስኬት መንገዶች በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው ፤ በሰለጠነው መሰረት ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል፡፡
10/11/2025
ዛሬ ህዳር01/03/2018ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል። የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የንበረት አስተዳደር ብድን ባለሙያ በሆነው አቶ መኮንን ኢጃራ ቀርቧል፡፡
በእለቱም ለነገ በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው
10/11/2025
የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን በንብረት አወጋገድ ስርዓት ላይ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የፓናል ውይይት አድርጓል።
27/10/2025
ዛሬ ጥቅምት 17/02/2018ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁለ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል።
የአሁኑ መርኃ-ግብር በቢሮው የምድረ ግቢ እና ደህንነት ብድን ባለሙያ በሆነችዉ ወ/ሮ ቃል ኪዳን ተካላ ቀርቧል፡፡
በእሇቱም ተግባቦት በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው
በዚህ መሰረት ሁለም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል፡፡
13/10/2025
ዛሬ ጥቅምት 03/02/2018ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል።
የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የንበረት አስተዳደር ብድን መሪ በሆነችዉ ወ/ሮ ወይንሸት ሞገስ ቀርቧል፡፡
በእለቱም የስሜት ልህቀት በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው
06/10/2025
ዛሬ መስከረም 26/01/2018ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል።
የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የኦዲት ባለሙያ በሆነችዉ ወ/ሪ ዋጋዪ ሞገስ ቀርቧል፡፡
በእለቱም ይቅርታ እና ፍትህ / በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው በሰለጠነው መሰረት ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል።
19/09/2025
ዛሬ 09/01/2018ዓ.ም
በየካ ክፍለ ከተማ የንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት ለክፍለ ከተማ እና ለወረዳ እንዲሁም ለት/ቤትና ጤና ጣቢያ የ2017 ዓ.ም የምዘና እና እውቅና ሽልማት እንዲሁም የ2018ዓ.ም ዕቅድ ግምገም በዛሬው እለት ተካሄደ፡በነበረው ፕሮግራም የሲቪል ማህበራት እንዲሁም የባለድርሻ አካለት ተገኝተዋል፡፡
25/08/2025
ዛሬ ነሀሴ 19//2017ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል።
የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው ኦዲት ቡድን መሪ በሆነው አቶ ንጉስ አሰፋ ቀርቧል፡፡
በእለቱም ስራ ፋትንት አትሁን በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው በሰለጠነው መሰረት ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋ
18/08/2025
ዛሬ ነሀሴ 12//2017ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል።
የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የምድረግቢ ቡድን ባለሙያ በሆነችዉ ወ/ሪ ዮርዳኖስ ጌታቸው ቀርቧል፡፡
በእለቱም ለውጥ /change/ በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው በሰለጠነው መሰረት ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል።
04/08/2025
ዛሬ ሀምሌ 28/2017ዓ.ም የወርቃማ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡
በመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት አመራር እና ሰራተኞች እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘወትር ሰኞ ከመደበኛ ስራ በፊት የሚያደርጉት የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል።
የእለቱ መርኃ-ግብር በቢሮው የኦዲት ቡድን ባለሙያ በሆነችዉ ወ/ሪ አይናለም አዝጌ ቀርቧል፡፡
በእለቱም ተግባቦት ክህሎት በሚል ርእስ ዙሪያ የእውቀት ሽግግር አድርገው በሰለጠነው መሰረት ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች በተነቃቃ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል።
31/07/2025
በሀገር አቀፍ ደረጃ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀምበር 700 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃግብር የየካ ክፍለ ከተማ የመንግስት ንብረት አስተዳደር ፅ/ቤት ሰራተኞች በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ንቅናቄ የመትክል ሳራውን አከናውነው ተመልሰዋል፡፡