08/07/2025
የግንባታ ፍቃድ ቁጥጥር ፅ/ቤት የደንብ ልብስን ተግባራዊ አደረገ
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 አስተዳደር የግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ፅ/ቤት ከ90 ቀናት የሪፎርም ተግባራት መካከል አንዱ ያደረገውን የባለሙያዎች የስራ ደንብ ልብስ ተግባራዊ ማድረጉን አስታወቀ።
በተቋም ሪፎርም ስልጡን፣ ዘመናዊ እና ስነ-ምግባር የተላበሰ ሲቪል ሰርቫንት መፍጠር ይቻል ዘንድ የተሰጠውን ሃላፊነት እንዲወጣ ሰራተኛው በቅንነት እና በታማኝነት ማገልገል እንደሚገባም የፅ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አብርሃም ሌንጂሳ ገልፀዋል።
ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 06 ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ፅ/ቤት
ሐምሌ 01/2017

02/04/2025
01/04/2025