24/02/2026
Ammee Muummee Ahmed
Ethiopia
24/02/2026
24/02/2026
24/02/2026
24/02/2026
23/02/2026
Siyaasni Simmeetiin Miti;Akkasitti Silleetiidhaan Hoogganama.Tooftaa Siyaasaa Namatti Tolu
======================================
Isaayyaas Afawarqii fi Abdulfattaa Alsiisiin garee shiftaa Faannoo fi Wayyaanee gidduutti waliigalteen taassifamee mootummaa Federaalaa biyya keenyaa akka waraananuuf baatii 7 oliif ifaajaa turanii sanada waliigaltee mallatteessisuun milkoofneerra jedhanii osoo gamachuu isaanii hin dhandhamin ajandaan garee shiftaa Faannoo fi Wayyaanee ibiddaa fi cidii taassisu dhufe.Ajandaa abjuu fi hawwii Isaayyaasii fi Alsiisii fashaleesse.Calculation ajaa'ibaa kana fakkaatu arguu kootti baayyeen gammade.Namni iccitiin dubbii kanaa galeef like,share,comment haa godhu
23/02/2026
ቦርዱ አከራካሪ የሆኑ ምርጫ ክልሎችን በተመለከተ የተላለፈውን ውሣኔ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፌዴሬሽን ም/ቤት በአማራ እና በትግራይ ክልላዊ መንግሥታት አከራካሪ የሆኑ ምርጫ ክልሎችን በተመለከተ ያስተላለፈውን ውሣኔ ይፋ አድርጓል።
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ላይ በተመለከተው መሠረት ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም የመራጮች ምዝገባ ለማካሄድ እየተዘጋጀባቸው ያሉትን ምርጫ ክልሎችና ምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር ለሕዝብ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል።
ይህንኑ ቦርዱ ያወጣውን የምርጫ ክልሎችና ጣቢያዎች ዝርዝር ተከትሎ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ጥር 25 ቀን 2018 ዓ.ም ለቦርዱ በጻፈው ደብዳቤ በትግራይ እና በአማራ ክልላዊ መንግሥታት መካከል አከራካሪ ሆነው የቆዩት የአምስት ምርጫ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄው እስከሚፈታ የሁመራ፣ የአዲረመፅ፣ የኮረም አፍላ፣ የጠለምትና የራያ አላማጣ ምርጫ ክልሎች ከትግራይ ክልላዊ መንግሥት ውጪ ሆነው ለብቻቸው በቀጥታ ለሕዝብ ተወካዮች ምከር ቤት ምርጫ እንዲደረግ ምክር ቤቱ መወሠኑን ለቦርዱ አሳውቋል ብሏል፡፡
የክልል ምክር ቤት ምርጫው በአካባቢዎቹ ላይ የተነሣው የይገባኛል ውዝግብ በሕገ መንግሥት ውሣኔ ሲፈታ አመቺ ጊዜ ተመርጦ ወደፊት እንዲካሄድ መወሠኑንም ምክር ቤቱ ማሳወቁን አብራርቷል።
👉ለፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች የፋና ዲጂታል አድራሻዎችን ከአስተያየት መስጫ ሳጥን ያግኙ፡-
Click here to claim your Sponsored Listing.
