Eslm

Eslm

Share

ውሳኔ

11/12/2024
06/05/2021

ለዚ ዘባራቂ ህዝብ፭፬፫፮፷፷፵፵፮

26/03/2021

አዋቂ የለም አለቅላቂ እጂ

27/08/2020

Bednya hake kaltengreke bahrame hake atweram

25/08/2020

Astwel

05/08/2020

ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ66 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2012 በጀት ዓመት ለሱዳንና ጅቡቲ ካቀረበው የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ66 ነጥብ 4 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2012 በጀት ዓመት 56 ነጥብ 92 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ ከ66 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መሰብሰብ እንደቻለም ነው ባወጣው መረጃ ያመለከተው።

ይህም የዕቅዱን 116 ነጥብ 5 በመቶ በማከናወን ከዕቅድ በላይ ገቢ መገኘቱን ገልጿል።

በበጀት ዓመቱ ከተሰበሰበው ገቢ 37 ነጥብ 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ከጅቡቲ የተገኘ ሲሆን፥ ቀሪው 29 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ደግሞ ከሱዳን የተገኘ ነው ተብሏል።

በዚህ ዓመት ከሁለቱ ሀገራት የተገኘው የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ገቢ ከ2011 በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ11 ነጥብ 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ብልጫ እንዳለው ተነግሯል።

የውሃ ኃይል ማመንጫ ግድቦች በቂ ውኃ መያዛቸውና የኃይል መቆራረጥ መቀነሱ ለዕቅዱ መሳካት አስተዋጾ ማድረጉ ተብራርቷል።

በቅርቡም ለኬኒያ የኤሌክቲክ ኃይል በማቅረብ ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት የከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ እና የኤሌክትሪክ ኮንቨርተር ጣቢያ ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝም ነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያስታወቀው
ኢትዮጵያ ከሶስቱ ሀጋራት በተጨማሪ በቀጣይ ከሶማሌ ላንድ፣ ከታንዛኒያ እና ደቡብ ሱዳን ጋር የኤሌክትሪክ ኃይል ትስስር ለመፍጠር የሁለትዮሽ ግንኙነት በማድረግ ላይ እንደምትገኝም አስታውቋል።



የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።

05/08/2020
Want your business to be the top-listed Government Service in Arabsiyo?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Website

Address

Arabsiyo

Opening Hours

09:00 - 17:00