እናመሰግናለን! ክብርት በርቱ
Shukare /ሹካሬ/
Providing facts from all over the world! your No#1 information choice!
22/03/2026
22/03/2026
deserves
ዕጩዎችን ይተዋወቁ!!
በ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በወላይታ ዞን ቦሎሶ ምርጫ ክልል ሁለት ለህዝብ ተወካዮችና ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ የብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎችን ከሁሉም ማህበራዊ መሠረቶች በጥንቃቄ መልምሎ አቅርቧል፡፡
በዚህ መሠረት፦
በቦሎሶ ምርጫ ክልል ሁለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብልፅግና ፓርቲ ዕጩ ወ/ሮ ሻዊት ሻንካ ሲሆኑ ለክልል ምክር ቤት ደግሞ የብልፅግና ፓርቲ ዕጩዎች ረ/ፕ ሳሙኤል ተሰማ፣ አቶ ሙሉቀን መሸሻ፣ አቶ ብርሃኑ ዋጃ እና አቶ ቦልጥቾ ኦኖ ሆነው ለ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው በዕጩነት ቀርበዋል፡፡
ብልፅግና ፓርቲ በትክክልም ፓርቲውንና ህዝቡን የሚመጥኑና የህዝብ ይሁንታ ያላቸዉን፤ የህዝብ አገልጋይ የሆኑ፤ የዳበረ የሥራ ልምድና የዳበረ የአመራር ጥበብ ያላቸውን፤ የዜጎችን ክብር ለማስጠበቅ የቆረጡ፤ ህዝብን የሚያከብሩ፤ ለህዝቡ የቆሙ፤ በአካዳሚክ ዕዉቀታቸዉም ይሁን በማህበራዊ ህይወታቸዉ ምስጉን የሆኑ፤ ሌብነትንና ህገ-ወጥነትን የሚፀየፉ፤ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል የሚያቅፉና በሁሉ የተመሰከረላቸውን ዕጩዎች ማቅረብ የቻለ የዘመኑና የትዉልድ ምርጥ ፓርቲ ነው፡፡
ብልፅግና ፓርቲ ያቀረባቸው ዕጩዎች የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚደረገውን ሁሉ አቀፍ ጥረትና ርብርብ ጠንቅቀው የሚረዱና በተግባርም የተፈተኑ በመሆናቸው መራጩ ህዝብ ቀድሞ ይተዋወቃቸው ዘንድ ለመጠቆም እንወዳለን፡፡
ለማንሰራራት ዘመናችን፤ ብልፅግና ምርጫችን!!
ብልፅግናን ይምረጡ!!
የምርጫ ምልክታችን የስንዴ ነዶ ነው!!
12/01/2026
20/12/2025
20/12/2025
ሁሌ አዲስ እይታ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ብርቱና ለሥራ የተፈጠሩ።
(መፍጠን መፍጠር)
23/11/2025
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Website
Address
Belay Zeleke Street, Pissa Road
Addis Ababa
251,56
