25/03/2026
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ በጫባ ወንቢ ቀበሌ ነባር መንገድ ጥገና እና ውሃ ቦይ መወጫ ሥራ ከበለስ ከተማ እስከ ወይደ ወሼ ድንበር የሚወስደውን ዛሬ ቀን 16/7/2018 ዓ .ም በቀበሌያችን ዉስጥ በደማቅ ሁኔታ እየተሰራ ይገኛል።
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ቁጫ አልፋ ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት /Kucha Alpha woreda T/R/d/o, Government Organization, Addis Ababa.
25/03/2026
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ በጫባ ወንቢ ቀበሌ ነባር መንገድ ጥገና እና ውሃ ቦይ መወጫ ሥራ ከበለስ ከተማ እስከ ወይደ ወሼ ድንበር የሚወስደውን ዛሬ ቀን 16/7/2018 ዓ .ም በቀበሌያችን ዉስጥ በደማቅ ሁኔታ እየተሰራ ይገኛል።
25/02/2026
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ካ/ዙሎ ቀበሌ ዙሎ ንዑሰ ዳምባላ እስከ ባቾ መንገድ አዲስ ከፈታ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
19/02/2026
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ኮዶ ጌሬራ ቀበሌ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ አካል የሆነው ከቀበሌ ማዕከል እስከ ዱልኦ ንዑስ አድስ መንገድ ከፈታ ሥራ በዚህ ልክ ተጠናክሮ እየተሰራ ይገኛል፡፡መንገድ ለሁሉም ምንጭ ነዉ!!!
የካቲት 12/2018 ዓ.ም
ቶኮ ዳምቢያ
18/02/2026
ቁጫ አልፋ ወረዳ ኮ/ላዴ ቀበሌ የ2018 ዓ.ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ አካል የሆነዉ ነባር መንገድ ጥገና ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
የካቲት 11/2018 ዓ.ም
ቶኮ ዳምቢያ
18/02/2026
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ
በወ/ጎንታ ቀበለ የ2018ዓ.ም የበጋ ተፋሴስ ልማት አካል የሆነዉን የነባር መንገድ ጥገና ሥራ በዚህ መልክ ተጀምሯል ።
የካቲት 10/2018 ዓ.ም
ቶኮ ዳምቢያ
17/02/2026
#አድስ መንገድ ከፈታ
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ወይደ ሩቃ ቀበሌ አድስ መንገድ ከፈታ ሥራ ተሠራ።
በወይደ ሩቃ ቀበሌ የተፋሰስ ልማት አካል የሆነው አዲስ መንገድ ከፈታ ከወይደ ሩቃ ት/ቤት ወደ ሻክሾ የሚወስደውን በዛሬው ዕለት ህብረተሰቡ በነቂስ ወጥተው ሠርተዋል።
የካቲት 10/2018
ቶኮ ዳምቢያ
17/02/2026
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ኮዶ ጌሬራ ቀበሌ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ አካል የሆነው ከቀበሌ ማዕከል ወደ ዱልኦ ንዑስ አድስ መንገድ ሥራ በዚህ ልክ እየተሰራ ይገኛል፡፡
14/02/2026
ተጠናክሮ ቀጥሏል።
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ኮዶ ጌሬራ ቀበሌ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ አካል የሆነው መንገድ ጥገና በዚህ ልክ እየተሰራ ይገኛል፡፡
የካቲት 07/2018
ቶኮ ዳምቢያ
13/02/2026
13/02/2026
።
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት በወረዳ ውስጥ ላሉ አጠቃላይ ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በስነምግባር የታነፀ እንዲሆኑ እና ከትራፊክ አደጋ እራሱንና ህብረተሰቡን እንዲጠብቁ የቁጫ አልፋ ወረዳ ዋና አስተዳደር የተከበሩ አቶ አስፋው አልኤና ተናገሩ።
የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ መኮንን መርከብ አሽከሪካዎች የወንጀል መነሻዎች ሳይሆኑ ለዕድገት የሚነሱ መሆን እንዳለባቸው ገለጹ።
የትራንስፖርትና መንገድ ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እርዳቸው እንካሎ አሽከርካሪዎች የትራፊክ ህግን ጠብቀው እንዲያሽከርክሩ ገልጸዋል።
የወረዳው ፖሊስ ጽ/ቤት አዛዥ ረ/ኢንስፔክተር ሀሰን በኢትዮጵያ ላይ የነበረው ህግ በቁጫ አልፋም እንደምሠራ ገልጸው ሁሉም አሽከርካሪዎች የየራሳቸውን እና የተሽከርካሪ መረጃዎችን ማሟላት እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የትራንስፖርትና መንገድ ልማት አስ/ር ጽ/ቤት ማናጅመንት እና ባለሙያዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
በስልጠናው የተሳተፉ አሽከርካሪዎች በስልጠናው ደስተኛ እንደሆኑና የትራፊክ ህግን ጠብቀው በማሽከርከር በሰው ሕይወት እና በንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ቃል በመግባት ተጠናቅቋል።
የካቲት 06/2018 ዓ.ም
ቶኮ ዳምቢያ
13/02/2026
።
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት በወረዳ ውስጥ ላሉ አጠቃላይ ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች በስነምግባር የታነፀ እንዲሆኑ እና ከትራፊክ አደጋ እራሳቸውን እንዲጠብቁ ስልጠና ተሰጠ።
የቁጫ አልፋ ወረዳ ዋና አስተዳደር የተከበሩ አቶ አስፋው አልኤና ፣ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ መኮንን መርከብ እና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እርዳቸው እንካሎ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
የካቲት 06/2018 ዓ.ም
ቶኮ ዳምቢያ
12/02/2026
በጋሞ ዞን ቁጫ አልፋ ወረዳ ካስከ ዙሎ ቀበሌ ነባር መንገድ ጥገና ተሠራ።
በትላንትናው ዕለት ከካስከ ዙሎ ቀበሌ ማዕከል ወደ ቦጫ ንዑስ የሚወስደውን መንገድ የበቀለው ህብረተሰብ በነቂስ በመውጣት ጥገና ሥራ ሠርተዋል።
የካቲት 05/2018 ዓ.ም
ቶኮ ዳምቢያ