15/02/2022
የየካ ክፍለከተማ ወረዳ 12 አስተዳደር ምክር ቤት በሱማሌና ቦረና በደወርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል: -
1. 5 ኩንታል ዱቄት
2. 11 ኩንታል ሩዝ
3. 50 ኪሎ ማካሮኒ ለክ/ከተማ ም/ቤት አስረከበ። ትልቅ ምስጋና ይህንን አስተዋፅዎ ላደረጋችሁ በሙሉ።
The council will feed the information about its task
15/02/2022
የየካ ክፍለከተማ ወረዳ 12 አስተዳደር ምክር ቤት በሱማሌና ቦረና በደወርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል: -
1. 5 ኩንታል ዱቄት
2. 11 ኩንታል ሩዝ
3. 50 ኪሎ ማካሮኒ ለክ/ከተማ ም/ቤት አስረከበ። ትልቅ ምስጋና ይህንን አስተዋፅዎ ላደረጋችሁ በሙሉ።
የየካ ክፍለከተማ ወረዳ 12 አስተዳደር ምክር ቤት በሱማሌና ቦረና በደወርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል: -
1. 5 ኩንታል ዱቄት
2. 11 ኩንታል ሩዝ
3. 50 ኪሎ ማካሮኒ ለክ/ከተማ ም/ቤት አስረከበ። ትልቅ ምስጋና ይህንን አስተዋፅዎ ላደረጋችሁ በሙሉ።
04/02/2022
04/02/2022
የየካ ክፍለከተማ ወረዳ 12 ምክር ቤት ከወረዳው ማህበራዊ ፍርድ ቤት ጋር በጋራ በመሆንዛሬ በቀን 27/05/2014 አ.ም ለሴት የምክር ቤት አባላትና ለሴት አደረጃጀቶች የህግ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።
02/02/2022
የወረዳ 12 ምክር ቤት 7ቱም ዘርፍ ኮሚቴዎች የ6 ወር አፈፃፀምን መሰረት አድርገው በፅ/ቤቶች ሱፐርቪዥንና መስክ ምልከታ በማድረግ ላይ ናቸው።
14/12/2021
14/12/2021
የየካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ምክር ቤት ዛሬ በቀን 5/04/2014 ቸም የወረዳውን 4ኛ የህፃናት ፓርላማ የመሰረተ ሲሆን ፓርላማው አፈጉባኤውን ፣ምክትል አፈጉባኤውንና ፀሀፊውን በመምረጥ ጉባኤውን አጠናቀዋል።
23/11/2021
የየካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ም/ቤት 9ኛ አመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ከፊል ገፅታ
21/10/2021
የአመራር መልሶ ማደራጀትን ምክንያት በማድረግ በወረዳው ባሉ ሁሉም ተቋማት ላይ ያለውን አገልግሎት አሰጣጥ ለመዳሰስ የወረዳ 12 ምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴ በየፅ/ቤቶች ድንገተኛ ሱፐርቪዥን አድርጓል።
29/09/2021
የየካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ምክር ቤት 8ኛ አመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ። መስከረም 15 ቀን 2014 አ.ም።