17/02/2026
Ethiopian SMME Market Place
This is a place where Ethiopian Small and Medium Manufacturing Enterprises Products are Entertained Government Research Center
17/02/2026
15/02/2026
የአፍሪካን የብልፅግና ታሪክ የሚያበስረው ታላቁ ነፃ የንግድ ቀጣና
***********************
አፍሪካ የኢኮኖሚ ድንበሮቿን በመስበር በአንድ ግዙፍ የጋራ ገበያ ጥላ ሥር ለመሰባሰብ የጀመረችው ታሪካዊ ጉዞ አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
በአውሮፓውያኑ 2021 ሥራ የጀመረው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና (AfCFTA)፣ የአህጉሪቱን ሸቀጦች እና አገልግሎቶች በማስተሳሰር የኢኮኖሚ ውህደትን ለማረጋገጥ የተወጠነ ታላቅ ተስፋ ሆኖ ነው።
ይህ ስምምነት የታሪፍ መሰናክሎችን በማንሣት እና የንግድ ፍሰትን በማፋጠን፣ አህጉሪቱን ወደ ኢንደስትሪ መር ኢኮኖሚ እና ዘላቂ ልማት የማሸጋገር ግዙፍ የቤት ሥራን አንግቧል።
ከኤርትራ በስተቀር 53 የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራትን ያቀፈው ይህ ቀጣና፣ በሀገራት ብዛት ከዓለም ትልቁ የንግድ መድረክ ሆኖ ተመዝግቧል።
የዓለም ባንክ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፣ ስምምነቱ ሙሉ በሙሉ ሲተገበር በአውሮፓውያኑ 2035 የአህጉሪቱን ገቢ በ450 ቢሊዮን ዶላር የማሳደግ አቅም አለው።
ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ሕዝብ የሚገኝበትን ይህን ሰፊ ገበያ በማስተሳሰርም፣ አህጉር በቀል የንግድ ልውውጥን በ81 በመቶ ያሳድገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንትን (FDI) እስከ 111 በመቶ በማሳደግ የመሠረተ ልማት እና የኢንዱስትሪ ተደራሽነትን ያፋጥናል።
የመጀመሪያው የሸቀጦች ንግድ በጥር 2021 ቢጀመርም፣ ትግበራው አሁንም የታሪፍ ቅነሳ ፍጥነት ማነስ፣ የሰዎች ነፃ እንቅስቃሴ (ቪዛ) ውስንነት እና የሎጂስቲክስ መሰናክሎች እየገጠሙት ይገኛል።
ይሁን እንጂ ስምምነቱ ከንግድ ባለፈ የሥራ ዕድል ለመፍጠር፣ የሴቶችን እና የወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና አለው።
የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬት በሀገራቱ ቁርጠኝነት ላይ የሚወሰን ሲሆን፣ ይህም ለአህጉሪቱ "አጀንዳ 2063" ስኬት ዋነኛው መሠረት ነው።
13/02/2026
ለማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ታላቅ ዕድል!
======///======
የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ቤተሰብ መሰባሰቢያ፣ ሀገራዊ አቅማችንን የምናሳይበት ታላቅ መድረክ — “ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018” እየተዘጋጀ ነው!
📅 ሚያዝያ 24 – 28 / 2018 ዓ.ም
📍 በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል
ለምን ይሳተፉ?
👉ምርቶዎትን ለአገር ውስጥና ለአለም አቀፍ ገዢዎች ያቀርቡ
👉አዳዲስ የገበያ እድሎች ያግኙ
👉ከኢንቨስተሮችና ከኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ጋር ይገናኙ
👉የኢትዮጵያ የማምረት አቅምን በአለም አቀፍ ደረጃ ያሳዩ
👉ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ፊት ለፊት በአካል በማግኘት የሚፈልጉትን ጥያቄ ያቀርቡ
ኢንተርፕራይዝዎን ያስተዋውቁ፤ ንግድዎን ያሳድጉ፤ የኢትዮጵያን ምርት አብረን እናሳይ!
ለመሳተፍ እና ለተጨማሪ መረጃ፦
📞 +251 911 936544
📞 +251 938 938531
📞 +251 921 042680
!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment
13/02/2026
https://forms.gle/4od8gAw2Pfdmuhe97
AfCFTA Digital Inclusion and Entrepreneurship Programme (ADIEP) powered by Google Hustle Academy: Eligibility Survey Hello! Thank you for expressing interest in the Africa Continent Free Trade Area (AfCFTA) Digital Inclusion and Entrepreneurship Programme (ADIEP) powered by Google Hustle Academy. To ensure the half day training is the best option for your business, we have put together this short survey. It should...
The Google Hustle Academy, through the AfCFTA Digital Inclusion & Entrepreneurship Programme (ADIEP), delivers a bootcamp-style professional education for African SME intensive, short-term, and highly practical training designed to rapidly build digital, entrepreneurial, and trade-related skills. It targets 7,500 small and medium enterprises across Africa, including Ethiopia, to prepare them for success in the digital economy and AfCFTA trade environment.
What “Bootcamp Style” Means in ADIEP
- Immersive & Intensive: Sessions are condensed into a few weeks, with structured modules covering business strategy, digital marketing, financial planning, and trade readiness.
- Hands-On Learning: Participants work on real business challenges, applying tools like Google Ads, analytics, and cloud solutions directly to their enterprises.
- Collaborative Environment: SMEs learn in cohorts, sharing experiences and building networks across African markets.
- Outcome-Oriented: The focus is on measurable growth—improved digital presence, readiness for cross-border trade, and stronger entrepreneurial capacity.
Key Features of ADIEP
- Target Audience: Young African entrepreneurs and SMEs seeking to expand digitally and leverage AfCFTA opportunities.
- Scale: 7,500 SMEs will be trained across Africa.
- Skills Covered:
- Digital marketing & e-commerce strategies.
- Financial management and investment readiness.
- AI adoption and cloud-readiness for SMEs.
- Trade facilitation under AfCFTA frameworks.
- Cost: Free of charge, sponsored by Google Hustle Academy.
- Goal: Empower SMEs to thrive in the digital economy and participate competitively in continental trade.
For those of you who have registered for the ‘*AfCFTA Digital Inclusion & Entrepreneurship Programme (ADIEP)
Hello Hustle-preneurs, we trust you are doing well. 🇰🇪🇷🇼🇪🇹🇹🇿
Google and the African Continental Free Trade Area (AfCFTA) Secretariat have launched the ‘*AfCFTA Digital Inclusion & Entrepreneurship Programme (ADIEP), a new, free training initiative powered by the Google Hustle Academy.*
This programme will be delivered *virtually, as a 1-day bootcamp style and the curriculum is designed to support continental growth for SMEs.*
The core modules will be:
*AfCFTA Cross-Border Digital Trade:* This module, co-created with the AfCFTA Secretariat, turns policy into practice. You will learn to find new markets, adapt products, and master the logistics of cross-border payments and shipping.
*Cloud for Small Businesses:* This module focuses on using cloud tools to boost efficiency and cut costs. You will get hands-on training with Google Workspace for teamwork and Google Cloud for secure operations.
*AI for Productivity:* This module provides practical skills to scale a business using AI. You will learn to use tools like Google Gemini to automate tasks, create marketing content, and analyse customer data.
The session runs from 10am-1pm East African Time on *Thursday, 12th February.*
18/01/2026
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ !
30/09/2025
Get ready for an insightful panel on Export Readiness for African Leather SMEs! Date: 30th Oct – 2nd Nov 2025 Venue: Addis International Convention Center, Addis Ababa, Ethiopia Meet our distinguished panelist:
Wondu Legesse Gizaw – Moderator
Yassin A. – Speaker
Preston Viswamo – Speaker
Zulfikar Abajihad Ababushen – Speaker
Join us as they share knowledge, strategies, and opportunities to elevate Africa’s leather industry to global markets.
Register Today: https://lnkd.in/gEPvzwdR
03/07/2025
ኢንዱስትሪን በተመለከተ
በኢንዱስትሪ ዘርፍ ዘንድሮ 12 በመቶ ገደማ ዕደገት ለማምጣት ታቅዶ እየተሰራ ነው። ኢትዮጵያ ታመርት በሚል ንቅናቄ በጣም ሰፊ ስራዎች ተከናውነዋል። የኢትዮጵያ ታምርት የማምረት አቅም አምና 59 በመቶ ነበር የደረሰው፤ ዘንድሮ 65 በመቶ ደርሷል። ይህም የፋብሪካዎችን የማምረት አጠቃቀም በማሳደግ ነው።
በዚህ ዓመት የኢንዱስትሪው የኃይል ፍላጎት በ40 በመቶ ደርሷል። ይህ ትልቅ ዕድገት ነው፤ የሲሚንቶ ምርት ከፍ ብሏል፤ በብረት ውጤቶች 18 በመቶ ዕድገት ተመዝግቧል። ብረት የማምረት አቅም ገንብታለች። የብራት ፍላጎትን ሙሉ ለሙሉ ማሟላት የሚያስችሉ ስራዎች ተጀምረዋል።
የመስታወት ፋብርካ በዓመት 600 ሺህ ቶን ገደማ የሚያመርት እየገነባ ይገኛል። የፋብሪካው ስራ በማንኛውም መስፈርት አድናቂ ነው። በሚቀጥለው ታህሳስ ወይም ጥር ላይ ይጠናቀቃል። የሶላር ምርት ፓናል ምርት የሚያመርት ፋብርካዎችም እየተገነቡ ነው በቅርቡ ይመረቃሉ፤ ኢንዱስትሪውን ለማነቃቃት እየሰራን ነው።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Contact the business
Telephone
Address
Rwanda
Addis Ababa
Opening Hours
| Monday | 08:00 - 17:00 |
| Tuesday | 08:00 - 17:00 |
| Wednesday | 08:00 - 17:00 |
| Thursday | 08:00 - 17:00 |
| Friday | 08:00 - 17:00 |
