Oromia Irrigation & Pastoralist Dev't Bureau

Oromia Irrigation & Pastoralist Dev't Bureau

Share

Biiroo Misooma Jallisii fi Horsiisee Bulaa Oromiyaa labsii Lakk. 242/2014 tiin hunda'e.

03/06/2026

Kabajamoo Dr.Abiyyi Ahimad Muummeen Misinisteera Itiyoophiyaa dhimma Finnaa irratti kan dubbatan irraa.

30/05/2026

Inauguration Ceremony of Finna Burkutu at East Borana Zone

29/05/2026

Sirna Eebba Finnaa Dibbee Adaamaa
Godina Boorana Bahaa
Aanaa Liiban

29/05/2026

Finnaa Dibbee Adaamaa
Godina Boorana Bahaa
Aanaa Liiban

27/05/2026

Pirojektiin Hidha Dassee Gooraa Muummicha Ministeera Dr. Abiy Ahmed Aliin yammu daawwatamu.

Photos from Oromia Irrigation & Pastoralist Dev't Bureau's post 27/05/2026

Pirojektiin Hidha Dassee Gooraa Muummicha Ministeera Dr.Abiyyi Ahimad Aliin daawwatam

‎Biiroo Misooma Jallisiif Horsiisee Bulaa Oromiyaan fayyadamummaa hawaasa Horsiisee Bulaatiif Godina Booranaa Aanaa Gomoleetti Pirojektii Hidha Dassee Goraa hojjatamee daawwatame.

Photos from Abiy Ahmed Ali's post 27/05/2026
Photos from Oromia Irrigation & Pastoralist Dev't Bureau's post 25/05/2026

የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የመስኖና አርብቶ አደር ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሮባ ቱርቼ አስታወቁ።
‎============================
‎ በባሌ ዞን ደሎ መና ወረዳ ከ936 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነባው የያዶት የመስኖ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
‎የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተከናወነ ነው
‎ ፕሮጀክቱ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ከመቀነስ ባለፈ፤ ለእንስሳት የመጠጥ ውኃ አገልግሎት የሚውል መሆኑም ተመላክቷል።

‎ አቶ ሮባ ቱርቼ በምረቃው ወቅት እንዳሉት፤ የክልሉ መንግሥት የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ትርጉም ባለው መልኩ ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ ላይ በትኩረት እየሠራ ይገኛል።

‎መንግሥት የአርብቶ አደሩ ማኅበረሰብ በተደጋጋሚ ጊዜ የሚያጋጥመውን ድርቅ እንዲቋቋም በክልል ደረጃ ከ166 የሚበልጡ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ለአገልግሎት አብቅቷል ብለዋል።

‎ ከተጠናቀቁት የመስኖ ፕሮጀክቶች መካከል 66 የሚሆኑት ለሰውና ለእንስሳት መጠጥ ጭምር አገልግሎት የሚውሉ መሆናቸውንም አስረድተዋል።

‎ በዛሬው ዕለት ለምረቃ የበቃው የያዶት የመስኖ ፕሮጀክት ከ3 ሺህ ሔክታር የሚበልጥ መሬት በማልማት ከ6 ሺህ በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።

‎ የባሌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዱልሀኪም አልይ በበኩላቸው፤ በዞኑ ቆላማ አካባቢዎች የተገነቡ የመስኖ ፕሮጀክቶች የአርብቶ አደሩን ኑሮ በማሻሻል በኩል ከፍተኛ ውጤት እያመጡ መሆኑን ገልጸዋል።
‎ በዞኑ ከ1 ሺህ 700 የሚበልጡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ከ4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተገንብተው እየተመረቁ መሆኑን ጠቁመው፤ በቀጣይም ኅብረተሰቡን በቀጥታ ተጠቃሚ ለሚያደርጉ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ እንደሚሰጥ አመላክተዋል።
‎ የክልሉ መንግሥት የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ይበልጥ ለሚያረጋግጡ የልማት ፕሮጀክቶች ልዩ ትኩረት መስጠቱን ያረጋገጡት ደግሞ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ መንግሥቱ በቀለ (ዶ/ር) ናቸው።
‎ የአርብቶ አደሩን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የቆላማና ዝናብ አጠር አካባቢዎች ዘላቂ ልማት ዕቅድ በመንደፍ የድርቅ ተጋላጭነትን ለመቋቋም በትጋት እየተሠራ ነው ብለዋል።

Photos from Oromia Irrigation & Pastoralist Dev't Bureau's post 25/05/2026

Yadot Irrigation Project was naugurated.
‎==================
The Yadot Irrigation Project, located in Dalloo Manna District of Bale Zone, has officially been inaugurated following the completion of construction works.

‎The inauguration ceremony was attended by senior government officials from the Oromia Regional State, Bale Zone, and Dalloo Manna District, alongside representatives from various sections of the community

‎ The irrigation project is expected to develop 3,000 hectares of land and improve the livelihoods of more than 6,000 households in the area.

The project is anticipated to play a significant role in enhancing agricultural productivity, strengthening food security, and expanding irrigation-based farming activities in the district.

Photos from Oromia Irrigation & Pastoralist Dev't Bureau's post 25/05/2026

“Colorful Inauguration Ceremony of Fina Adama Dibe & Finna Burkutu Celebrated in East Borana”

Want your business to be the top-listed Government Service in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address


Addis Ababa