Fish z negede kirkos / fisho kirkos

Fish z negede kirkos / fisho kirkos

Share

**ከቅዱሳን ክብር የማርያም ክብር ይበልጣል **

25/01/2023

*እኔ አቡነ ሳዊሮስ ማነው 'እኔ አዕምሮ ደሳለኝ ካሳደገኝ ከእናት ቤቴ...'😄

23/01/2023

ከጠላት ሁሉ የሚከፋው ጠላት ከውስጥ የሚነሳ ነው
ቅዱሳን አበው ጤዛ ልሰው ድንጋይ ተንተርሰው አንገታቸውን ለሰይፍ ሰተው ያቆዩልንን እምነት በእንደነዚህ አይነት የበግ ለምድ በለበሱ አቶዎች አትናወጥም አትጠፋም

Photos from Fish z negede kirkos / fisho kirkos's post 20/01/2023

*ከቁጥር ሳያጎል የአመት ሰው ይበለን*አሜን

30/04/2021

አቤቱ ስለ ቸርነትህና
ስለ ፍፁም ፍቅርህ
እናመሰግንሀለን

30/04/2021

✴️አልፋና ኦሜጋ ፈጣሪ የሆንክ
በከሃዲዎች እጅ ተይዘህ ቀረብክ
ተገፋህ ተደፋህ በጥፊ ተመታህ
እየደበደቡህ ክርስቶስ ሆይ አሉህ
ፅድቅን ስለሰራህ በወንጀል ከሰሱህ
ለአዳም ቤዛ ብለህ ብዙ ተንገላታህ

27/11/2020

🌹ወረደ ከሰማይ ክንፎቹን ዘርግቶ
ከራማ ሀገሩ ልመናዬን ሰምቶ
ከእሳት የሚያወጣኝ ከተቀጣጠለው
የሚያድነን መላዕክ ገብርኤል ይሄ ነው🌹
ለእህታችን ለእየሩስ ከጣዕሙ የተነሳ አጥንትን የሚያለመልመውን የመላዕክትን ጣዕመ ዝማሬ ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልሽ

YouTube

24/11/2020

🕊🌹🌻እንኳን 🌼ለአባታችን 🌷ለሰማዕቱ 🏵ለቅዱስ 💮ቂርቆስ 💐የልደት ☘በዓሉ🌻 በሰላም🌾 አደረሰን🍁 የቅዱስ 🌷ቂርቆስ 🏵ምልጃውና💐 እረድኤቱ🌻 በሁላችንም🥀 ላይ ይደር 🌼አሜን🙏🏽🙏🏽🙏🏽

03/11/2020

በዚህ ቃል ተፅናኑ የሰማዕትነት ነውና ዘመኑ
"“በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት የጌታ ነን።”
— ሮሜ 14፥8

19/10/2020
Want your business to be the top-listed Government Service in Beirut?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Address


Beirut