01/12/2021
የኢትዮጵያ ሕዝብ በሁሉም መስክ ተባብሮ ሲነሣ ውጤቱ ድል ነው። በግንባር፣ በዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ፣ በኮሙኒኬሽን፣ በስንቅ ዝግጅት፣ ዘማች በመከባከብ፣ ጸጥታ በማስከበር፣ተፈናቃዮችን በመደገፍ. በሁሉም ግንባሮች ለዘመታችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ!
Uummanni Itoophiyaa gama hundaan tumsee yoo ka'e bu'aansaa injifannoodha. Warri gama addawwan waraanaatiin, dippiloomaasiidhaan, dinagdeedhaan, koominikeeshinii, galaa qopheessuu, warra duulan kunuunsuu, nageenya kabachiisuufi buqqaatota deeggaruudhaan duultan hundi baga gammaddani!
26/11/2021
Dhagaha dhageesisa injifanoon kenya yo Rabbi jedhe Akka bandafi Juntan jedhu miti
20/11/2021
በየካ ክ/ከተማ የፈረንሳይ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ባደረገው ፍተሻ በርካታ አደንዛዥ ዕፅና የአሸባሪውን መልዕክት የያዙ በራሪ ወረቀቶች፤ ቲሽርቶች እና የጦር መሳሪዎች እንዲሁም በርከት ያሉ የጸጥታ ሃይል አልባሳት መያዙን ገለጸ።
***
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን መሰረት ባደረገ ፍተሻና ብርበራ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የተለያዩ ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛል፡፡ ህዳር 7 ቀን 2014 ዓ.ም በየካ ክ/ከተማ የፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በአራቱ ወረዳዎች ውስጥ በ15 ቤቶች ላይ በተደረገ ፍተሻ አንድ ሳጥን ሐሺሽ ለሽብር ተግባር ቀስቃሽ የሆኑ በራሪ ወረቀቶች፣ የሽብርተኛው የትህነግን ተግባርን የሚያስተጋቡ ቲሸርቶ፣ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ፤የተለያዩ የጸጥታ ሃይሎች አልባሳት እና መድኃኒቶች መያዙን የፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ፍቃዱ ጽጌ ገልፀዋል።
የፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ ፖሊስ ከህ/ሰቡ በሚደረስ ጥቆማና መረጃ መሰረት ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመሆን በተደረገ ፍተሻ በአንድ ግለሰብ ቤት ላይ ብቻ በርከት ያሉ የታሸገ እና የተተከለ ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕፅ የተያዘ ሲሆን ግለሰቡም እንደሚጠቀምና እንደሚያከፋፍል ዋና ኢ/ር ፍቃዱ ጽጌ ገልፀዋል፡፡ አያይዘውም እንደገለፁት የተለያዩ አይነት የጦር መሳሪዎች ቦንብን ጨምሮ በፍተሻው እንደተያዙ ዋና ኢንስፔክተሩ ተናግረዋል።
ህ/ሰቡ ሃገርን ለማዳን የአሽባሪዎችን ስራ ለማጋለጥ እያደረገ ያለው ጥረት ውጤታማ መሆኑን በመግለፅ ህብረተሰቡ ለፖሊስ እየሰጠ ላለው ተጨባጭ መረጃ ኃላፊው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
01/10/2021
Oduu !!
Oduu !!
**Thank u Allah!!
Manni Marii Nageenya Adunyaa Waltajjii dhimma Itiyoophiyaa fi Kooriyaa Kaaba irratti Mari'achuuf Waamee Waligaltee tokko Malee Adda Ya'anii jiru .
Har'as biyyootni Gurguddoon lameen mana marii Nageenya Adunyaa sagalee Sagalee Kuffisuu Danda'an yaada Warra dhihaan Harkatti laamsheesani jiru.