Ethiopian Embassy in Riyadh / የኢትዮጵያ ኤምባሲ - ሪያድ

Ethiopian Embassy in Riyadh / የኢትዮጵያ ኤምባሲ - ሪያድ

Share

This is the official Facebook handle of the Ethiopian Embassy in Riyadh, Saudi Arabia

This is the official page of the Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia in the Kingdom of Saudi Arabia.

27/05/2026
Photos from Abiy Ahmed Ali's post 27/05/2026
Photos from Office of the Prime Minister-Ethiopia's post 23/05/2026
Photos from የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት፤ ጄዳ Ethiopian Consulate General, Jeddah's post 23/05/2026
Photos from Ethiopian Embassy in Riyadh / የኢትዮጵያ ኤምባሲ - ሪያድ's post 21/05/2026

አምባሳደር ሙክታር ከድር ከኦማን አቻቸው ጋር ተውያዩ
==========================================================================================
(ረያደ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም.) በሳዑዲ አረቢያ እና ኦማን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር ዶ/ር ሙክታር ከድር በሳዑዲ አረቢያ የኦማን ሱልጣኔት አምባሳደር ክቡር ነጂብ ቢን ሂላል ቢን ሳዑድ አል ቡሳይዲ ጋር ተውያዩ። በውይይቱ ወቅት ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር ሙክታር ከድር በኢትዮጵያ በኦማን መካከል ያለው ታረካዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት፣ በኢኮኖሚያዊ ትብብር፣ በኢንቨስትመንት፣ በግብርና እና በንግድ ዘርፍ ሊጠናክሩት እንደሚገባ ገልፀዋል።

ክቡር አምባሳደር ነጂብ ቢን ሂላል ቢን ሳዑድ አል ቡሳይዲ በበኩላቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ጠንካራ ግንኙነት መኖሩን ገልፀው፤ ሀገራችው ከኢትዮጰያ ጋር በኢኮኖሚያዊ ትብብር እና ኢንቭስትነንት በጋራ ለመስራት ፍላጎት ያላቸው መሆኑን ገልፀዋል።
በመጨረሻም የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር በቀጣይ ተቀራርቦ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።

Want your business to be the top-listed Government Service in Riyadh?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Address


Abu Bakr Al Karkhi, Al Safarat
Riyadh
11693

Opening Hours

Monday 8:30am - 3pm
Tuesday 8:30am - 3pm
Wednesday 8:30am - 3pm
Thursday 8:30am - 3pm
Sunday 8:30am - 3pm